አበበ ቢቂላ ዛሬ ተወለደ

አበበ ቢቂላ

አበበ ቢቂላ

አበበ ቢቂላ

አበበ ቢቂላ

አበበ ቢቂላ

አበበ ቢቂላ

አበበ ቢቂላ ከኦሊምፒክ አደባባይ የወርቅ ሜዳልያ የተጎናፀፈ የመጀመሪያው የጥቁር አፍሪካ ልጅ ነው። በማራቶን ሩጫ ለኢትዮጵያም ለአፍሪካም የአርአያነት መሠረት የጣለባቸውን ድሎቹን በ1953 ዓ.ም. ሮም ላይ በባዶ እግሩ፣ ከአራት ዓመታት በኋላ በ1957 ዓ.ም ቶኪዮ ላይ የወርቅ ሜዳልይዎችን አሸንፏል። አበበ ቶኪዮ ላይ 42 ኪሎ ሜትሩን ለመጨረስ የወሰደበት ጊዜ 2 ሰዓት ከ12 ደቂቃ ከ11 ሰከንድ በማራቶን የግሉ ፈጣን ጊዜ ነው።