የኢትዮጵያና የሱዳን የጦር ስምምነት

  • እስክንድር ፍሬው

የኢትዮጵያና የሱዳን ወሰን

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያና የሱዳን የጦር ስምምነት

ኢትዮጵያና ሱዳን የጋራ የመከላከያ ኃይል ለመፍጠር ስምምነት ላይ መድረሳቸውን የሁለቱም ሃገሮች የመከላከያ ሚኒስትሮች አስታውቀዋል፡፡

ኃይሉ ሥራ የሚጀምረው የፊታችን መስከረም ላይ እንደሚሆን የኢትዮጵያው የመከላከያ ሚኒስትር ሲራጅ ፈጌሣ ተናግረዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡