የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ መድረክ፣ ወደ ግንባር የተለወጠበትን የምስረታ ጉባዔ አካሄደ

መድረክ የተባለው የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፓርቲ ወደ ግንባር መለወጡን ባለፈው ሰኞ ዘግበናል

የዚህ ፋይዳው ምንድነው? ከምክትል ሊቀ-መንበሩና

ከውጪ ጉዳዮች ኃላፊው አቶ ገብሩ አሥራት ጋር ካካሄድንው ውይይ፣

በወቅታዊ የአገሪቱ ጉዳዮች ላይ የተናገሩትን እነሆ!