የፊታችን አርብ ይጀመራል።
ዋሺንግተን ዲሲ —
በተለያዩ የዩናይትድ ስቴትስና የካናዳ ከፍተኛ ዩኒቨርሲቲዎች መምሕራን ናቸው - “ኢትዮጵያ ፎረም፡- ዕድሎችና ፈተናዎች ለኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ሕገ መንግስት” በሚል ርዕስ በተሰናዳ የምሁራን ጉባዔ የሚወያዩት።
በሚሽጋን ስቴት ዩኒቨርሲቲ የሚያካሂደውን የዚህን ጉባዔ ይዘትና ዓላማ የሚያስተዋውቅ ውይይት ከዚህ ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5