የኢትዮ ምህዳር ጋዜጠኞች ዛሬ ሃዋሣ ላይ ችሎት ቀረቡ

  • እስክንድር ፍሬው

ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ




Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮ ምህዳር ጋዜጠኞች ዛሬ ሃዋሣ ላይ ችሎት ቀረቡ


ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ በመሠረተባቸው ክስ ሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት እየቀረቡ ያሉት የኢትዮ ምህዳር ጋዜጣ አዘጋጆች ጉዳያቸው አዲስ አበባ ላይ እንዲታይ ያቀረቡት ጥያቄ ዛሬም ተቀባይነት አላገኘም።

አዘጋጆቹ ወደፍሬ ነገሩ ገብተው እንዲከራከሩ ብይን የሰጠው የሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለኅዳር ሃያ አምስት ቀጠሮ ሰጥቷል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡