ኢትዮጵያ አርብቶ አደሮችን በዘላቂነት ለማስፈር አቀደች

የዛሬው «ኢትዮጵያ በጋዜጦች» ዝግጅታችን የሚከተሉትን ርዕሶች ይዟል

-ኢትዮጵያ አርብቶ-አደሮችን በዘለቄታ ለማስፈር አቀደች

-ኢትዮጵያ ለካሩቱሪ ኩባንያ የተመደበውን መሬት ቀነሰች

-ኢትዮጵያ በስድስት አመታት ውስጥ ጋዝ ልታመርት እንደምትችል አስታወቀች