በኢሮብ ወረዳ የደውሃን ከተማ ሕዝብ የአልጀርሱን ሥምምነት ተቃወመ

  • መለስካቸው አምሃ

ኢትዮጵያና ኤርትራ

በኢሮብ ወረዳ የደውሃን ከተማ ሕዝብ የአልጀርሱን ሥምምነት ተግባራዊ ለማድረግ የተወሰነውን ውሳኔ፣ በአደባባይ ተቃወመ፡፡

በኢሮብ ወረዳ የደውሃን ከተማ ሕዝብ የአልጀርሱን ሥምምነት ተግባራዊ ለማድረግ የተወሰነውን ውሳኔ፣ በአደባባይ ተቃወመ፡፡ በተቃውሞ ሰልፉ የወጣው የከተማዋ ሕዝብ፣ የውሳኔው ተግባራዊነት፣ ለኢሮብ ሕዝብ ሕልውና፣ አደጋን እንደሚጋርጥ ተናገረ፡፡ ውሳኔው ኢ-ፍትሃዊ ነው ያለው ሕዝብ፣ ፍትሕ አልባ ሰላም ሊኖር አይችልም ብሏል፡፡

ዛሬ ዘግይቶ የወጣ አንድ የሕውሃት መግለጫ፣ ሕዝብ ያላመነበት ውሳኔ ተግባራዊ እንደማይሆን ገልጿል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

በኢሮብ ወረዳ የደውሃን ከተማ ሕዝብ የአልጀርሱን ሥምምነት ተቃወመ