በኤርትራ ተከስቷል ስለተባለው ድርቅ

አቶ ተስፋይ ገብረማርያም

በኤርትራ የእርሻ ሚኒስቴር የሰብል ልማት ኃላፊ አቶ ተስፋይ ገብረማርያም ኤርትራ ውስጥ ከድሕረ ነፃነት አንስቶ ድርቅን ለመቋቋም የተለያዩ የውሀ ማቆርና የአፈር መሸርሸር መከላከል ሲደረግ ስለቆየ በአሁኑ ወቅት የሚያሳስብ ሁኔታ የለም ይላሉ።

በኤርትራ የእርሻ ሚኒስቴር የሰብል ልማት ኃላፊ አቶ ተስፋይ ገብረማርያም ኤርትራ ውስጥ ከድሕረ ነፃነት አንስቶ ድርቅን ለመቋቋም የተለያዩ የውሀ ማቆርና የአፈር መሸርሸር መከላከል ሲደረግ ስለቆየ በአሁኑ ወቅት የሚያሳስብ ሁኔታ የለም ይላሉ። አስመራ ያለው ዘጋብያችን ብርሀነ በርሀ ነው አቶ ተስፋይን ያነጋገረው።

በሌላ በኩል ግን በድርቅ የተመቱ በርካታ የኤርትራ አካባቢዎች እንዳሉ በምግብ እጥረት የሚስቃዩ ህፃናትም እንዳሉ ኒዊስ ስቴትመንት የተባለው ለንደን የሚታትም መፅሔት ባወጣው ፁሑፍ አመላክቷል።

ለሙሉው ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

በኤርትራ ተከስቷል ስለተባለው ድርቅ