ኤርትራ በኢትዮጵያ አምባሳደር ሾመች

አምባሳደር አቶ ሰመረ ርዕሶም

አምባሳደር አቶ ሰመረ ርዕሶም በኤርትራ የትምህርት ሚኒስትር በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩ ናቸው፡፡

አምባሳደር አቶ ሰመረ ርዕሶም በኤርትራ የትምህርት ሚኒስትር በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩ ናቸው፡፡

በአየርላንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር የነበሩት አቶ ሬድዋን ሁሴን፣ በኤርትራ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው እንዲያገለግሉ በአለፈው ሳምንት መሾማቸው ይታወሳል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

ኤርትራ በኢትዮጵያ አምባሳደር ሾመች