የኢሠመኮ መግለጫ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ሠብዓዊ መብት ኮሚሽን በአማራ ክልል ተፈጽሟል የተባሉ የመብት ጥሰቶችን የሚያጣራ ቡድን እንደሚልክ አስታወቀ። በደብረ ታቦር ከተማ በአንድ ቤተሰብ ላይ የደረሰውን ግድያም ማረጋገጡንም ኮሚሽኑ ገልጿል።