የኢሠመኮ መግለጫ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ሠብዓዊ መብት ኮሚሽን በአማራ ክልል ተፈጽሟል የተባሉ የመብት ጥሰቶችን የሚያጣራ ቡድን እንደሚልክ አስታወቀ።
በደብረ ታቦር ከተማ በአንድ ቤተሰብ ላይ የደረሰውን ግድያም ማረጋገጡንም ኮሚሽኑ ገልጿል።
Your browser doesn’t support HTML5