የኢህአዴግ መግለጫ

  • እስክንድር ፍሬው
ኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሄደ ያለው ለውጥ “ሕዝባዊ መሠረት እንዳይዝ፣ ከተቻለም እንዲቀለበስ የሚጥሩ ኃይሎች የተቀናጀ እንቅስቃሴ እያካሄዱ ናቸው” ሲል የኢሕአዴግ ምክር ቤት አስታውቋል።

“ፅንፈኛ ብሄርተኛነት፣ ሥርዓተ-አልበኝነትና የህግ የበላይነትን አለማክበር የአገራዊ አንድነታችን ችግሮች ናቸው” ብሏል ምክር ቤቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ።

“ለውጥን ማስቀጠልና ማስፋት ለምርጫ የሚቀርብ ሳይሆን የአገር ህልውና ጉዳይ ነው”ም ብሏል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የኢህአዴግ መግለጫ