የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ውሳኔን በተመለከተ የፖለቲካ ተንታኞች አስተያየት

  • እስክንድር ፍሬው
ለሁለት ቀናት ይካሄዳል የተባለ ስብሰባውን ዛሬ የጀመረው የኢሕአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የአልጀርሱን ሥምምነትና የድንበር ኮሚሽኑን ውሣኔ ሙሉ በሙሉ ተቀብሎ ተግባራዊ ለማድረግ የደረሰበት ውሣኔ የኢትዮጵያ መንግሥት ባለፉ ዓመታት ካንፀባረቀው አቋም የተለየ እንደሆነ የፖለቲካ ተንታኞች እየተናገሩ ነው።

ለሁለት ቀናት ይካሄዳል የተባለ ስብሰባውን ዛሬ የጀመረው የኢሕአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የአልጀርሱን ሥምምነትና የድንበር ኮሚሽኑን ውሣኔ ሙሉ በሙሉ ተቀብሎ ተግባራዊ ለማድረግ የደረሰበት ውሣኔ የኢትዮጵያ መንግሥት ባለፉ ዓመታት ካንፀባረቀው አቋም የተለየ እንደሆነ የፖለቲካ ተንታኞች እየተናገሩ ነው።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ውሳኔን በተመለከተ የፖለቲካ ተንታኞች አስተያየት