ኢህአዴግ ስለ አመራር ድክመቱ ተናገረ

  • እስክንድር ፍሬው

ኢህአዴግ

በአመራር ድክመት የተፈጠሩትን አደጋዎችና ሥጋቶች ለመቅረፍ በሚያስችል መግባባትና ስምምነት ግመገማውን ማጠናቀቁ የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡

በአመራር ድክመት የተፈጠሩትን አደጋዎችና ሥጋቶች ለመቅረፍ በሚያስችል መግባባትና ስምምነት ግመገማውን ማጠናቀቁ የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡

በርከት ባሉ የሀገሪቱ አካባቢዎች የሰላምና መረጋጋት እጦትና የዜጎች እልፈት የእለት ከእለት ክስተት እየሆነ መምጣቱን ጠቁመዋል፡፡

የሥራ አስፈፃሚውን ኮሚቴ መግለጫ የተመለከተውን ዘገባ እስክንድር ፍሬው ልኳል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ኢህአዴግ ስለ አመራር ድክመቱ ተናገረ