አምስት ሃገራዊ ተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ከገዥው ኢህአዴግ ጋር በሚደረገው ድርድር የጋራ አጀንዳ ይዘው ለመቅረብ ተስማምተዋል፡፡
አዲስ አበባ —
አምስት ሃገራዊ ተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ከገዥው ኢህአዴግ ጋር በሚደረገው ድርድር የጋራ አጀንዳ ይዘው ለመቅረብ ተስማምተዋል፡፡ ይሔንኑ የሚያስተባብርም ኮሚቴ አቋቁመዋል፡፡
የፀረ ሽብር ሕጉ መቀየርና በተቃውሞ እንቅስቃሴ ወቅት የተነሱ የሕዝብ ጥያቄዎች መመለስ ከአጀንዳዎቹ መካከል ሊሆኑ እንደሚገባም መሪዎቹ እየጠቆሙ ነው፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
አምስት ሃገራዊ ተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች በድርድሩ የጋራ አጀንዳ ለማቅረብ ተስማሙ