የኢህሃዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ እየተካሄደ ባለው ለውጥና በሕግ የበላይነት መከበር ላይ እየተወያዩ መሆኑ ተገለጠ፡፡
አዲስ አበባ —
የኢህሃዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ እየተካሄደ ባለው ለውጥና በሕግ የበላይነት መከበር ላይ እየተወያዩ መሆኑ ተገለጠ፡፡
ከ36ቱ የኢህሃዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት አንዱና በግንባሩ ጽ/ቤት የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የሲቪል ማኅበራትና የአጋር ድርጅቶች አስተባባሪ አቶ ፈቃዱ ተሰማ ማምሻውን ለአሜሪካ ድምፅ እንዳስረዱት በተጠቀሱት ርዕሶችና በተያዙ ጉዳዮች ላይ ነፃና ግልፅ ውይይት እየተካሄደ ይገኛል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የኢህሃዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ