በፓርቲዎች ድርድር ዓለምቀፍና ሀገር አቀፍ ተቋማት ይሳተፋሉ

  • እስክንድር ፍሬው

የፓርቲዎች ቅድመ ድርድር

በገዥው ኢህአዴግና በሀገር አቀፍ ፓርቲዎች መካከል ሊካሄድ የታቀደው ድርድር ከአንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ እንደሚጀመር አጀንዳ ለማደራጅት የተቋቋመው ኮሚቴ አስታወቀ፡፡

በገዥው ኢህአዴግና በሀገር አቀፍ ፓርቲዎች መካከል ሊካሄድ የታቀደው ድርድር ከአንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ እንደሚጀመር አጀንዳ ለማደራጅት የተቋቋመው ኮሚቴ አስታወቀ፡፡

የኮሚቴው አባላት እንዳሉት በታዛቢነት የሚሳተፉ አስራ ሁለት ዓለምቀፍና ሀገር አቀፍ ተቋማትም በፓርቲዎች ስምምነት ተመርጠዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

በፓርቲዎች ድርድር ዓለምቀፍና ሀገር አቀፍ ተቋማት ይሳተፋሉ