የጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የጥምቀት በዓል መልዕክት

  • እስክንድር ፍሬው

ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ

ክርስቶት የመዐቱን ውሃ ለምህረት እንደለወጠው ሁሉ እኛም የክፋት ማስታወሻዎች የሆኑ ተቋማትን ወደ በረከትነት መቀየር አለብን ሲሉ ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ አስታወቁ፡፡

ክርስቶት የመዐቱን ውሃ ለምህረት እንደለወጠው ሁሉ እኛም የክፋት ማስታወሻዎች የሆኑ ተቋማትን ወደ በረከትነት መቀየር አለብን ሲሉ ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ አስታወቁ፡፡ በለውጡ ሂደት የሚያጋጥሙ ፈተናዎቻችንን በድል የማለፋችን ጉዳይ ርግጥ ነው ሲሉም ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ አስተድተዋል፡፡

ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የጥምቀት በዓልን አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት ነው ይሄንን ይስታወቁት፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የጥምቀት በዓል መልዕክት