ሙስሊሙ ማኅበረሰብ የኢድ አል አደሃን በዓል ሲያከብር፣ አንድነቱን በማጠናከር እና ይቅርታን በማብዛት እንዲያከብር ጥሪ ቀርቧል።
አዲስ አበባ —
ሙስሊሙ ማኅበረሰብ የኢድ አል አደሃን በዓል ሲያከብር፣ አንድነቱን በማጠናከር እና ይቅርታን በማብዛት እንዲያከብር ጥሪ ቀርቧል።
1439ኛው የኢድ አል አድሃ /አረፋ/ በዓል የዕምነቱ ተከታዮች በተገኙበት በአዲስ አበባ ስታድዮም ተከበረ።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
1439ኛው የኢድ አል አደሃ በዓል በአዲስ አበባ
Your browser doesn’t support HTML5
1439ኛው የኢድ አል አደሃ በዓል በአዲስ አበባ