"ኢትዮጵያዊነት" የተሰኘው የሲቪክ ድርጅት ባለፈው ቅዳሜና እሑድ ለሦስተኛ ጊዜ ያዘጋጀውን ሲምፖዚየም ሲልቨር ስፕሪንግ በሚገኘው በሸራተን ሆቴል አካሂዷል።
ዋሺንግተን ዲሲ —
"ኢትዮጵያዊነት" የተሰኘው የሲቪክ ድርጅት ባለፈው ቅዳሜና እሑድ ለሦስተኛ ጊዜ ያዘጋጀውን ሲምፖዚየም ሲልቨር ስፕሪንግ በሚገኘው በሸራተን ሆቴል አካሂዷል።
ሲምፖዚየሙ ምን ያህል የታለመለትን ግብ መቷል?
ዶ/ር እርቁ ይመርንና የሲምፖዚየሙ ሰብሳቢ ዶ/ር ሙላቱ ውብነህ
አዲሱ አበበ የኢትዮጵያዊነት ድርጅት ሊቀ መንበር የሆኑትን ዶ/ር እርቁ ይመርንና የሲምፖዚየሙን ሰብሳቢ ዶ/ር ሙላቱ ውብነህን ለኢትዮጵያውያን በአሜሪካ ፕሮግራሙ አወያይቷል፡።
ዶ/ር ሙላቱ፣ በሲምፖዚየሙ ላይ ስለተገኘው ሕዝብ በመናገር ይጀምራሉ።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያዊነት