አዲስ አበባ —
የኢትዮጵያ ሠብዓዊ መብት ኮሚሽን የመጓጓዣና የጸጥታ ችግር፣ በሃገሪቱ በተለያዩ ክፍሎች የሚፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ለመመርመር የሚያደርገውን ጥረት እንዳከበደው ኮሚሽነሩ ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ለቪኦኤ ገለጹ።
በትግራይ ክልል የተፈጸሙ የመብት ጥሰቶችን በተመለከቱ ገለልተኛ አካላቱ ዘገባዎቻቸውን ከማውጣታቸው በፊት ሌሎች ወገኖች ድምዳሜያቸውን ይፋ ባይደረጉ እንደሚሻልም ተናገሩ።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ለመመርመር የመጓጓዣና የጸጥታ ችግር እንደገጠመው ኢሠመኮ ገለጸ