የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የአዲስ አመት በዓልን በሀገር አቀፍ ደረጃ በሃረር አከበረ።
ድሬዳዋ —
በዝግጅቱ ላይ የሁሉም ክልል አመራሮች የተገኙ ሲሆን በሰራዊቱ የላቀ አፈጻጸም ያሳዩ አባላት እና በሰላም ማስከበር ተልዕኮ መስዋዕት ለሆኑ የመከላከያ አባላት ቤተሰቦች ሽልማትና የደረጃ እድገት ተሰጥቷል።
የመከላከያ ሰራዊትን የለውጥ እንቅስቃሴ በጥሩ ጎዳና ላይ መሆኑን የገለጹት ምክትል ኤታማዦር ሹሙ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ መከላከያን ከህዝብ ለመነጠል በሚሰሩት ላይ ግን እርምጃ ልንወስድ እንችላለን ብለዋል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በሀረር
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በሀረር