እነትረምፕ ለእስራኤል የጦር መሣሪያ እንዳይላክ በተላለፈው እግድ ባይደንን ተቹ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

እነትራምፕ ለእስራኤል የጦር መሣሪያ እንዳይላክ በተላለፈው እግድ ባይደንን ተቹ

ዩናይትድ ስቴትስ፣ በቅርቡ ወደ እስራኤል ሊላክ የነበረን የጦር መሣሪያ ለጊዜው እንዲታገድ አድርጋለች፡፡ በአሁኑ ወቅት ደግሞ የጋዛው ጦርነት፣ በዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንታዊ የምርጫ ዘመቻ ላይ ጎልተው የሚሰሙ የጦፉ ንግግሮች አካል ኾኗል።

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን፣ ጉዳዩን አስመልክቶ የያዙትን አቋም የተቹት የፖለቲካ ተቀናቃኛቸው የሪፐብሊካኑ ዕጩ ዶናልድ ትረምፕ፣ አንዳንድ የፓርቲያቸውን አባላት ተቀላቅለዋል።

ቬሮኒካ ባልደራስ ኢግሌሲያስ ያደረሰችንን ዘገባ አሉላ ከበደ ወደ አማርኛ መልሶታል።