ትረምፕ ካሸነፉ የመንግሥት ቢሮክራሲን በቀጥታ የሚቆጣጠሩበት መመሪያ ተዘጋጀ

  • ቪኦኤ ዜና

ፎቶ ፋይል፦ የሪፐብሊካን ፕሬዚዳንታዊ እጩ ዶናልድ ትረምፕ በፊላደልፊያ በተካሄደው የምርጫ ቅስቀሳ ላይ ንግግር አድርገዋል እአአ ሰኔ 22 ቀን 2024

የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ በኀዳር ወር በሚካሂደው ምርጫ ካሸነፉ አጠቃላይ የፌደራል መንግሥት ቢሮክራሲን በቁጥጥራቸ ሥር ሊያውሉ እንደሚችሉ ታወቀ።

Your browser doesn’t support HTML5

ትረምፕ ካሸነፉ የመንግሥት ቢሮክራሲን በቀጥታ የሚቆጣጠሩበት መመሪያ ተዘጋጀ

ይኽው ሐሳብም በአንድ መቶ ወግ አጥባቂ ተቋማት በተዘጋጀ መመሪያ ላይ በግልጽ ተቀምጧል።

የአሜሪካ ድምጽ የሃገር ውስጥ ጉዳዮች ዋና ዘጋቢ ስቲቭ ኸርማን ከዋይት ኋውስ ያደረሰንን ዘገባ ኤደን ገረመው አሰናድታዋለች።