የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ በኀዳር ወር በሚካሂደው ምርጫ ካሸነፉ አጠቃላይ የፌደራል መንግሥት ቢሮክራሲን በቁጥጥራቸ ሥር ሊያውሉ እንደሚችሉ ታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5
ትረምፕ ካሸነፉ የመንግሥት ቢሮክራሲን በቀጥታ የሚቆጣጠሩበት መመሪያ ተዘጋጀ
ይኽው ሐሳብም በአንድ መቶ ወግ አጥባቂ ተቋማት በተዘጋጀ መመሪያ ላይ በግልጽ ተቀምጧል።
የአሜሪካ ድምጽ የሃገር ውስጥ ጉዳዮች ዋና ዘጋቢ ስቲቭ ኸርማን ከዋይት ኋውስ ያደረሰንን ዘገባ ኤደን ገረመው አሰናድታዋለች።