ሃሪስ እና ትራምፕ በዩናይትድ ስቴትስ የማሕበራዊ ሚዲያው የሚገዛባቸው ደንቦች እንዲለወጡ ይሻሉ

  • ቪኦኤ ዜና

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የሚፎካከሩት የሪፐብሊካን ፓርቲው እጩ ዶናልድ ትረምፕ እና የዲሞክራቲክ ፓርቲው ተፎካካሪያቸው ካመላ ሄሪስ

Your browser doesn’t support HTML5

ሃሪስ እና ትራምፕ በዩናይትድ ስቴትስ የማሕበራዊ ሚዲያው የሚገዛባቸው ደንቦች እንዲለወጡ ይሻሉ

በዩናይትድ ስቴትስ በኢንተርኔት አጠቃቀም የንግግር ነፃነትን የሚመለከቱ ነባር ሕጎች ከሁሉም የፖለቲካ ቡድኖች ጎራ ጥያቄ እየቀረበባቸው ነው።

የአሜሪካ ድምጹ ማት ዲብል ሁለቱ ፕሬዝዳንታዊ እጩዎቹ ካማላ ሃሪስ እና ዶናልድ ትራምፕ ጉዳዩን አስመልክቶ ያላቸውን አቋም መልከት አድርጓል።