ትረምፕ እና ሃሪስ ለመጀመሪያው ክርክራቸው እየተዘጋጁ ነው

  • ቪኦኤ ዜና

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንታዊ እጩዎች ዶናልድ ትራምፕ እና ካማላ ሃሪስ

Your browser doesn’t support HTML5

ትረምፕ እና ሃሪስ ለመጀመሪያው ክርክራቸው እየተዘጋጁ ነው

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንታዊ እጩዎች ዶናልድ ትራምፕ እና ካማላ ሃሪስ ሁለት ወራት ለቀረው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በኢኮኖሚ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያተኩረውን የመጀመሪያ ክርክራቸውን ለማካሄድ የምርጫ ዘመቻዎቻቸው እየተዘጋጁ መሆናቸው ተዘገበ።

የምርጫ ውድድሩን ሂደት የሚዳስሰውን ዘገባ ከዚህ ይከታተሉ።