ባይደንና ትረምፕ ብርቱ ፉክክር በሚታይባት ፔንስልቪንያ ዘመቻቸውን አጧጡፈዋል

Your browser doesn’t support HTML5

ባይደንና ትረምፕ ብርቱ ፉክክር በሚታይባት ፔንስልቪንያ ዘመቻቸውን አጧጡፈዋል

በአሜሪካ በመጪው ኅዳር የሚደረገውን የፕሬዝደንታዊ ምርጫ ውጤት ከሚወስኑ ጥቂት ግዛቶች መካከል ፔንስልቬንያ አንዷ ነች።

ፕሬዝደንት ጆ ባይደን እና ተፎካካሪያቸው ዶናልድ ትረምፕ ግዛቲቱን ለማሸነፍ ምን እያደረጉ እንደሆነ የቪኦኤው ስካት ስተርንስ ቃኝቷል።

እንግዱ ወልዴ ወደ አማርኛ መልሶታል፡፡