የዲቪ ሎተሪ ማመልከቻ ቀን ከአሥር ቀናት በኋላ እንደሚጠናቀቅ አዲስ አበባ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ አስታወቀ።
አዲስ አበባ —
አመልካቾች ቢያንስ የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ እንዲሆኑ የኤምባሲው ምክትል ቆንሲል ማይክል ላሲክ አስታውሰዋል።
አመልካቾች ከአጭበርባሪዎች ራሣቸውን እንዲጠብቁም አስጠንቅቀዋል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ዲቪ ሎተሪ አሥር ቀን ቀረው