የድሬደዋ ነዋሪዎች አንድነት ፓርቲ መንግሥትን ከሰሰ

በቅርቡ በድሬደዋ የተቋቋመው የድሬደዋ ነዋሪዎች አንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር ያላግባብ ሊቀመንበሬ ላይ ድብደባና እስር ተፈጽሞበታል ሲል መንግሥትን ከሰሰ።

የፓርቲው ሊቀመንበር ሰሞኑን በድሬዳዋ እየተከሰቱ ባሉ ግጭቶች እጃቸው አለበት ተብለው መያዛቸውን የፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌትነት ገነቱ በተለይ ለቪኦኤ አስታውቀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የድሬደዋ ነዋሪዎች አንድነት ፓርቲ መንግሥትን ከሰሰ