የሐኪሞች ሰላማዊ ሰልፍ

በሥራ ሁኔታ፣ በደመወዝ እና በጤና ሥርዓቱ ውስጥ አሉ ባሏቸው ችግሮች ላይ ጥያቄ ያነሱ ሐኪሞች ባሕር ዳር፣ ደብረ ማርቆስ ሰልፍ ወጥተው ቅሬታዎቻቸውን አሰምተዋል።