የዴሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባዔ ሁለተኛ ቀን ውሎ

Your browser doesn’t support HTML5

የዴሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባዔ ሁለተኛ ቀን ውሎ

ቺካጎ ላይ በቀጠለው የዴሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባዔ ላይ የቀድሞው ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ እና ባለቤታቸው ሚሼል ኦባማ፣ ለካማላ ሀሪስ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል። ለመሆኑ የፕሬዚደንት ኦባማ ንግግርም ሆነ ድጋፍ ፓርቲውን ህዳር ወር ላይ በሚደረገው ሀገራዊው ምርጫ አሸናፊ በማድረግ ረገድ ምን ሚና አለው? ጉባዔው በሚደረግበት የቺካጎው ዩናይትድ ማዕከል የሚገኘው ባልደረባችን ሀብታሙ ስዩም በተያያዥ ጉዳዮች ላይ መረጃዎችን አድርሶናል።