የሶማሌ ክልል ተፈናቃዮች የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥትን አማረሩ

  • እስክንድር ፍሬው
ለሥድስት ወራት የቤት ክራይ ለመክፈል ቃል የገባልን የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥትና የአካባቢው አስተዳደር ከሁለት ወራት በኋላ ሜዳ ላይ በትኖናል ሲሉ ከሶማሌ ክልል ተፈናቅለው በቢሾፍቱ ከተማ የሚገኙ ወጣቶች አማረሩ፡፡

ለሥድስት ወራት የቤት ክራይ ለመክፈል ቃል የገባልን የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥትና የአካባቢው አስተዳደር ከሁለት ወራት በኋላ ሜዳ ላይ በትኖናል ሲሉ የሶማሌ ክልል ተፈናቃዮች በቢሾፍቱ ከተማ የሚገኙ ወጣቶች ን አማረሩ፡፡

ተቃዋሚው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ለእነዚህ ወጣቶች ለሌሎችም ተፈናቃዮች የሚደረገው ድጋፍ ከፍ እንዲል ጠይቋል፡፡ በወጣቶቹ የቀረበው ቅሬታ ተገቢ መሆኑን የገለፀው የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር በበኩሉ ተጨማሪ ሁለት ወራት የቤት ኪራይ እንዲከፈልላቸው መወሰኑን አስታውቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የሶማሌ ክልል ተፈናቃዮች የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥትን አማረሩ