በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ልዩ ስሙ ሃና ማርያም ከተባለው አካባቢ ቤታችን በኃይል ፈርሶብናል ያሉ ነዋሪዎች ለጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት አቤቱታቸውን አቀረቡ፡፡
አዲስ አበባ —
በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ልዩ ስሙ ሃና ማርያም ከተባለው አካባቢ ቤታችን በኃይል ፈርሶብናል ያሉ ነዋሪዎች ለጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት አቤቱታቸውን አቀረቡ፡፡
የጠ/ሚኒስትሩ ጽ/ቤት ከአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ምላሽ እንደሚሰጣቸው ነግረዋቸል፡፡ ነዋሪዎቹ አድሎ እንደሚፈፀምባቸውም ይናገራሉ፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
"ቤታችን በኃይል ፈርሶብናል"ያሉ ለጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት አቤቱታ አቀረቡ