Your browser doesn’t support HTML5
በደቡብ ክልል በጋሞ ጎፋ ዞን ከ4 መቶ በላይ አርሶ አደሮች በኅጋዊ መንገድ የተሰጣቸውን መሬት ተነጠቁ፤ ሲል መንግስታዊ ያልሆነው የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ በቅርቡ ይፋ ባደረገው መግለጫው አስታወቋል።
ሰመጉ ባለፈው ሳምንት መገባደጂያ ያወጣውን የጥናት ዘገባ አስመልክቶ ሊቀ መንበሩ አቶ ብዙአየሁ ወንድሙ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ያደረጉት ቃለ ምልልስ ዝርዝሩን ይዟል።