በአርባ ምንጭ ወረዳ ከይዞታቸው የተፈናቀሉ አርሶ አደሮች ጉዳይ - በሰመጉ ሪፖርት

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል

Your browser doesn’t support HTML5

በአርባ ምንጭ ወረዳ ከይዞታቸው የተፈናቀሉ አርሶ አደሮች ጉዳይ - በሰመጉ ሪፖርት

በደቡብ ክልል በጋሞ ጎፋ ዞን ከ4 መቶ በላይ አርሶ አደሮች በኅጋዊ መንገድ የተሰጣቸውን መሬት ተነጠቁ፤ ሲል መንግስታዊ ያልሆነው የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ በቅርቡ ይፋ ባደረገው መግለጫው አስታወቋል።

ሰመጉ ባለፈው ሳምንት መገባደጂያ ያወጣውን የጥናት ዘገባ አስመልክቶ ሊቀ መንበሩ አቶ ብዙአየሁ ወንድሙ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ያደረጉት ቃለ ምልልስ ዝርዝሩን ይዟል።