“ሀገርቀፍ መድረክ ህገ መንግሥቱንና ህብረ ብሄራዊ ፌዴራላዊ ስረዓቱን ለማዳን” በሚል ስያሜ በቅርቡ በመቀሌ ከተማ ለሁለት ቀናት ያህል ሰፊ ስብሰብ ተደርጎ ውይይት መካሄዱ የሚታወስ ነው።
ዋሺንግተን ዲሲ —
የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ምክትል ሊቀ መንበር አቶ ሙላቱ ገመቹና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ መምህር ዶ/ር መሐሪ ረዳዒ በስብሰባው ተገኝተዋል።
አቶ ልደቱ አያሌው የኢትዮጵያ ዲሞክራስያዊ ፓርቲ የምክር ቤት አባል በስብሰባው ባይሳተፉም እንደተከታተሉት ገልፀውልናል። ሦስቱ ተንታኞች መቀሌ ስለተካሄደው ስብስባ አመለካከታቸውን እንዲገልጹ ጋብዘናል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ውይይት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ