ባለፈው ዓመት፣ 8 የረድኤት ሰራተኞች ተገድለዋል፣ 20 ደግሞ ታግተዋል

Your browser doesn’t support HTML5

ባለፈው ዓመት፣ 8 የረድኤት ሰራተኞች ተገድለዋል፣ 20 ደግሞ ታግተዋል

ባለፈው ዓመት፣በኢትዮጵያ 8 የረድኤት ሰራተኞች መገደላቸውንና ሰራተኞች ደግሞ መታገታቸውን፣ የዓለም ምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ተወካይ ዛታን ሚሊሲክ አስታወቁ፡፡ እሳቸው ዛሬ ሰኞ በአዲስ አበባ በሰጡት መግለጫ፣ በአሁኑ ወቅት በአማራ ክልል ያለው የፀጥታ ችግር፣ ለሰብአዊ ዕርዳታ ስራዎች ትልቅ እንቅፋት መሆኑን ተናግረዋል፡፡ “ሁሉም አካላት፣ የንፁሃን ዜጎችን እና የረድኤት ሰራተኞችን ደህንነትእንዲያረጋግጡም ጠይቀዋል፡፡