በከዚራ ጥላ ሥር

ድሬዳዋ

ድሬዳዋ በትላንትናው ዕለት በችግኝ ተከላው ሰፊ ተሳትፎ አድርጋለች፡፡

በዓመቱ ሊተከሉ ከታቀዱ 350ሺ ችግኞች በትላንትናው ዕለት ብቻ ከ258 ሺ በላይ ችግኞች ተተክለዋል፡፡ በተደጋጋሚ በጎርፍ ለምትጠቃውና ለሞቃታማዋ ድሬዳዋ ግን ዛፍ ብዙ ነገር ማለት ነው፡፡

ሪፖርተራችን አዲስ ቸኮል የችግኝ ተከላ ዘመቻውን አስታኮ ሙቀቷን ለመከላከልም ለውበትም ተብለው የተተከሉና የድሬዳዋ መታወቂያ የነበሩ የከዚራ የመንገድ ዳር ዛፎችን የተመለከተ አጭር ጥንቅር ልኮልናል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

በከዚራ ጥላ ሥር

Your browser doesn’t support HTML5

በከዚራ ጥላ ሥር