በሴቶች ላይ የሚፈፀም ሁከት ማስቆሚያ ዘመቻ ቀን በድሬዳዋ

Your browser doesn’t support HTML5

በሴቶች ላይ የሚፈፀም ሁከት ማስቆሚያ ዘመቻ ቀን በድሬዳዋ

በሴቶች ላይ የሚፈፀም ሁከት እንዲወገድ ግፊት ማሳደሪያ ዘመቻ የሚካሄድበት ዓለምአቀፍ ቀን “ሰላማችን ይስፈን፣ በሴቶችና በህፃናት ላይ የሚካሄድ ጥቃት ይቁም” በሚል መሪ ቃል ድሬዳዋ ላይ በሰላማዊ ሰልፍ ታስቦ ውሏል።

ሰልፉ ሰሜን ኢትዮጵያ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ጥቃት በተፈፀመባቸው ሴቶችና ህፃናት ተማሪዎች ላይ ያተኮረ እንደነበረ ታውቋል።

ዕለቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለሰላሣኛ ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ ደግሞ ለ16ኛ ጊዜ ነው ዛሬ የታሰበው።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።