በውጭ የሚኖሩ ምሁራን ስለ አዲሱ የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር

  • ሰሎሞን ክፍሌ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት

አዲሱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ዓሊ ዛሬ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተካሄደው የሥልጣን ርክክብ ሥነ ሥርዓት ላይ ያደረጉትን ንግግር ካደመጡ በኋላ፣ ሦስት በውጭ የሚኖሩ ምሁራንም አስተያየቶቻቸውን አጋርተውናል።

አዲሱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ዓሊ ዛሬ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተካሄደው የሥልጣን ርክክብ ሥነ ሥርዓት ላይ ያደረጉትን ንግግር ካደመጡ በኋላ፣ ሦስት በውጭ የሚኖሩ ምሁራንም አስተያየቶቻቸውን አጋርተውናል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

በውጭ የሚኖሩ ምሁራን ስለ አዲሱ የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር