የደሴ ሆስፒታል ከፍተኛ ውድመት እንደደረሰበት ኃላፊው ገለፁ

የደሴ ሪፈራል ሆስፒታል

በሰሜን ኢትዮጵያ በተካሄደው ጦርነት በርካታ የመሰረተ ልማቶች ከወደሙባቸው ከተሞች መካከል አንዷ ደሴ ናት።

በዚያ የሚገኘው ዘጋቢያችን ኬኔዲ አባተ የተለያዩ የከተማዎን ክፍሎች በመቃኘት የደረሱ ውድመቶችን ተመልክቷል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የደሴ ሆስፒታል ከፍተኛ ውድመት እንደደረሰበት ኃላፊው ገለፁ