ዶ/ር አብይ አህመድ አዲሱ የኢትዮጵያ መሪ ሆነው መመረጣችውን አስመልክቶ ከተለያዩ ምሁራን፣ ተንታኞችና የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች የተሰጡ አስተያየቶች፡፡
ዋሺንግተን ዲሲ —
ዶ/ር አብይ አህመድ አዲሱ የኢትዮጵያ መሪ ሆነው መመረጣችውን አስመልክቶ ከተለያዩ ምሁራን፣ ተንታኞችና የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች የተሰጡ አስተያየቶች፡፡
ከጀርመን የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር መሪ ዶ/ር ዲማ ነገዎ እና ከስዊድን ፕሮፌሰር ኮንቴ ሙሣ የአፋር ሕዝብ ፓርቲ ሊቀ መንበርና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ንቅናቄ መሥራች አባል ናቸው፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ዶ/ር አብይ አሕመድ መመረጥ አስመልክቶ ምሁራን፣ ተንታኞችና የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች