"ውቭን" በዩናይትድ ስቴትስ ሲኒማ ቤት ተከፈተ

ውቭን

"ውቭን" ይሰኛል - የሁለት ዓለም ባሕል፣ የኑሮ መስተጋብር ዘይቤና ፈተናዎቹን ከግዙፉ የፊልም ሰሌዳ የከሰተው፤ ኢትዮጵያውያንና አሜሪካውያን ተዋናዮች የተሳተፉበት የሶሎሜ ሙልጌታና የናግዋ ኢብራሂም ፊልም።

“ውቭን” ይሰኛል - የሁለት ዓለም ባሕል፣ የኑሮ መስተጋብር ዘይቤና ፈተናዎቹን ከግዙፉ የፊልም ሰሌዳ የከሰተው፤ ኢትዮጵያውያንና አሜሪካውያን ተዋናዮች የተሳተፉበት የሶሎሜ ሙልጌታና የናግዋ ኢብራሂም ፊልም።

በተለያዩ የፊልም ፌስቲቫሎች ሲታይ ሰንብቶ አርብ ታሕሳስ 4/2018ዓ.ም ከሎሳንጀለሱ የ'Arena Cinelogue' ሲኒማ ቤት የመከፈቱን ዜና መነሻ በማድረግ ከሶሎሜ ሙልጌታና አንጋፋዋ ተውናይ ዓለም ፀሃይ ወዳጆ ጋር ተወያይተናል። በሲኒማው ትዕይንቶች እንደርደር።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

"ውቭን" በዩናይትድ ስቴትስ ሲኒማ ቤት ተከፈተ