ፖሊስ በአቶ በቀለ ገርባ ጉዳይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ጠየቀ

  • መለስካቸው አምሃ

አቶ በቀለ ገርባ

ፖሊስ አቶ በቀለ ገርባን በሰው ህይወት ጥፋትና በመቶዎች ሚሊዮን ብር በሚገመት የንብረት ውደመት እንደጠረጠራቸው እና ማስረጃም እያሰባሰበ መሆኑን በመግለጽ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንዲሰጠው ጠየቀ። ተጠርጣሪው ፖሊስ ያቀረበው ጉዳይ እኔን የሚመለከት አይደለም ሲሉ ተቃወሙ። ፍርድ ቤቱ ልዩ ትዕዛዞችን ሰጥቷል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ፖሊስ በአቶ በቀለ ገርባ ጉዳይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ጠየቀ