አዲስ አበባ —
የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ያቃቢ ህግን የይግባኝ አቢቱታ ተቀብሎ የቀድሞ የአንድነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ አ/ቶ ሃብታሙ አያሌውና ሌሎች አራት ተከሳሾች ቀርበው እንዲከራከሩ ትእዛዝ ሰጥቷል።
ክርክሩ ለሚቀጥለው ሕዳር 29 ቀን ተቀጥሯል። ዝርዝሩን መለስካቸው አመሃ አቅርቦታል ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5