የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ የፖለቲካ ፓርቲዎች እ ኤ አ 2017 ማብቂያ ሃገሪቱ ውስጥ ከሚካሄደው ምርጫ በኋላ ፕሬዘዳንት ጆሴፍ ካቢላ ሥልጣን እንዲለቁ ከስምምነት ደርሰዋል።
ዋሺንግተን ዲሲ —
የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ የፖለቲካ ፓርቲዎች እ ኤ አ 2017ማብቂያ ሃገሪቱ ውስጥ ከሚካሄደው ምርጫ በኋላ ፕሬዘዳንት ጆሴፍ ካቢላ ሥልጣን እንዲለቁ ከስምምነት ደርሰዋል።
በአውሮፓውያኑ ዓመት ዋዜማ ስለተደረሰው ስምምነት ባልደረባችን ሪቻርድ ግሪን ተከታዩን አጭር ዘገባ አድርሶናል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ፕሬዘዳንት ጆሴፍ ካቢላ ከሥልጣን እንዲለቁ ስምምነት ተደረሰ