ከሠማያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ

  • ሰሎሞን ክፍሌ

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተከትሎ የተቋቋመውና በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ሰብሳቢነት የሚመራው ኮማንድ ፖስት በዛሬው ዕለት ከኢትዮጵያ ተቃዋሚ ድርጅቶች ጋር መወያየቱ ተዘግቧል።

ሰሎሞን ክፍሌ ከተሳታፊዎቹ የአንዱን የሠማያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ የሺዋስ አሰፋን አነጋግሯል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

ከሠማያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ