በደቡብ የክልሉ ጊዜያዊ ወታደራዊ ዕዝ በሕጋዊ ሰንደቅ አላማና አርማዎች ጉዳይ ትእዛዝ ሰጠ

በደቡብ ክልል ዋና ከተማ ሃዋሳ፣ በሲዳማ ዞን ወረዳዎች አና በአንዳንድ የክልሉ አካባቢዎች የተሰቀሉ ሕጋዊ ያልሆኑና የማን እንደሆኑ የማይታወቁ አርማዎች ፣ ምልክቶች እና ባንድራዎች ወርደው በሁለት ቀናት ውስጥ በክልሉ ሕጋዊ ሰንደቅ አላማና አርማዎች እንዲተኩ የክልሉ ጊዜያዊ ወታደራዊ እዝ ትእዛዝ ሰጠ፡፡

ወታደፈራዊ እዙ ትላንት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ ይህንን በማያደርጉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የግል ድርጅቶችና ምልክቶችና አርማዎችን ይዘው በሚገኙ ግለሰቦች ላይ ዕርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል።

ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ የክልሉ ጊዜያዊ ወታደራዊ ዕዝ በሕጋዊ ሰንደቅ አላማና አርማዎች ጉዳይ ትእዛዝ ሰጠ