በትግራይ ክልል ዋጆ አካባቢ የሚገኙ ነዋሪዎች መፈናቀል

በሃገር መከላከያ ሰራዊትና በህወሓት መካከል የተቀሰቀሰውን ወታደራዊ ግጭት ተከትሎ በትግራይ ክልል ዋጃ አካባቢ የሚኖሩ ሰዎች ተፈናቅለው ወደ አማራ ክልል ሰሜን ወሎ እየገቡ መሆናቸውን ገለጹ፡፡

የሰሜን ወሎ ዞን ለተፈናቃዮቹ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚደርግ አረጋግጧል፡፡ ወታደራዊ ፍጥጫው ሥጋት ላይ የጣላቸው በትግራይ ክልል የዋጃ አካባቢ ኗሪዎች ጦርነቱ ከተከሰተ ጀምሮ ህይወታቸውን ለማትረፍ አጎራባቻቸው ወደሆነው ሰሜን ወሎ ዞን ቆቦ እየመጡ መሆኑን ይናገራሉ፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ክልል ዋጆ አካባቢ የሚገኙ ነዋሪዎች መፈናቀል