አዲስ አበባ —
Your browser doesn’t support HTML5
በማነሳሳት የተከሰሱት ጉዳይ ተቀጠረ
ስብሰባን በማወክ እና የሃሰት ወሬ በማውራት ሕዝብን አነሳስተዋል በሚል አቃቤ ሕግ ክሥ ያቀረበባቸው 14 ተጠርጣሪዎች የመከላከያ ምሥክር ሳያሰሙ ቀርተዋል፡፡
በችሎት ፅ/ቤት ቀርበው ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷቸዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
በማነሳሳት የተከሰሱት ጉዳይ ተቀጠረ
ስብሰባን በማወክ እና የሃሰት ወሬ በማውራት ሕዝብን አነሳስተዋል በሚል አቃቤ ሕግ ክሥ ያቀረበባቸው 14 ተጠርጣሪዎች የመከላከያ ምሥክር ሳያሰሙ ቀርተዋል፡፡
በችሎት ፅ/ቤት ቀርበው ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷቸዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡