በኩባ የተማሩ ኢትዮጵያውያን - ሰለ ፊደል ካስትሮ

  • እስክንድር ፍሬው

አቶ ይብራህ መሃሪ

በ1970ዎቹ በኩባ የተማሩ ኢትዮጵያውያን ለፊዳል ካስትሮ የመታሠቢያ ሥነስርዓት ለማካሄድ ኮሚቴ አቋቁመው እየተንቀሳቀሱ ነው፡፡

የዚህ መታሠቢያ ሥነስርዓት አስተባባሪ ሊቀ መንበር ይብራህ መሃሪ ለአሜሪካ ድምፅ እንዳሉት በዚያ የተማሩ ኢትዮጵያውያን ለካስትሮ ልዩ ፍቅር አላቸው፡፡

ፊደል ካስትሮ

​ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

በኩባ የተማሩ ኢትዮጵያውያን - ሰለ ፊደል ካስትሮ