እንደገና ተቀጠረ

  • መለስካቸው አምሃ

ዞን ዘጠኝ

ክሣቸው ያልተነሣላቸው የአምስት የኢንተርኔት አምደኞች ጉዳይ ለአራተኛ ጊዜ ተቀጥሯል፡፡

ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት

ክሣቸው ያልተነሣላቸው የአምስት የኢንተርኔት አምደኞች ጉዳይ ለአራተኛ ጊዜ ተቀጥሯል፡፡

ብይን ሳይሰማ የቀረው ዳኞች ተሟልተው ባለመገኘታቸው እንደሆነም ታውቋል፡፡

የተከሣሽ ጠበቆች እና ተከሣሾች በደረሰባቸው መጉላላት መከፋታቸውን ተናግረዋል፡፡